የነዳጅ ዋጋ በሶስት ዶላር ጨመረ።
የኢራን እና የእስራኤል ግጭት ማገርሸቱን ተከትሎ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ ማሳየቱ ተገልጿል።
ኢራን ትናንት በእስራኤል ላይ የፈፀመችው ጥቃት ለነዳጅ ዋጋው መጨመር "ቀዳሚ" ምክንያት መሆኑ ተገልጿል።
በዚህም አንድ በርሚል ያልተጣራ ነዳጅ ሲሸጥበት ከነበረው 93.41 ዶላር ወደ 96.24 ዶላር ከፍ ብሏል።
የነዳጅ ዋጋ ከባለፈው መጋቢት ወር ጀምሮ በ50% ጭማሪ አሳይቷል።
#afromekina
Loading content...
