" የነዳጅ ዋጋ ይጨምራል " በሚል ልክ እንደ ሌላው ጊዜ ማደያዎች ያላቸውን የነዳጅ ክምችት በመያዛቸው አሽከርካሪዎች እንግልት ላይ ናቸው።
በሀገራችን መዲያ አዲስ አበባ ጨምሮ በተለያዩ ከተሞች ናፍጣ እና ቤንዚን ማግኘት ከባድ ሆኗል።
ስራ ያላቸው ሰዎች ፣ የእለት እንጀራቸውን በተሽከርካሪ ተንቀሳቅሰው በመስራት ይዘው የሚገቡ ዜጎች፣ ቤተሰብ አስተዳዳሪዎች ነዳጅ ለመቅዳት ተሰልፈው ይውላሉ።
አንዳንድ ማደያዎች " የለም " ቢሉም ከጀርባ ግን በጄሪካን ይቀዳሉ።
በክልል ያለው ነገር ደግሞ እጅግ የከፋ ነው። ለቀናት ተሰልፎ ነዳጅ ማግኘት የማይታሰብ ነው።
#afromekina
Loading content...
