የቤንዚን እና የነጭ ናፍጣ ዋጋ 129 ብር ከ12 ሳንቲም ገብቷል።
የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ከዛሬ ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ተግባራዊ የሚደረግ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ይፋ ያደረገበትን ደብዳቤ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ተመልክቷል።
በዚህም መሰረት ፦
➡️ አንድ ሊትር ቤንዚን 129 ብር ከ12 ሳንቲም
➡️ አንድ ሊትር ነጭ ናፍጣ 129 ብር ከ12 ሳንቲም
➡️ አንድ ሊትር ኬሮሲን 129 ብር ከ12 ሳንቲም ገብቷል።
የሌሎች የነዳጅ ምርቶች ዋጋ ባለበት ይቀጥላል ተብሏል።
#afromekina
Loading content...
